የሰ/ት/ቤቱ አዲሱ የሥራ አመራር ጉባኤ አባላት ቃለ መሐላ ፈጸሙ።
የሰ/ት/ቤቱ አዲሱ የሥራ አመራር ጉባኤ አባላት ቃለ መሐላ ፈጸሙ።
የደ/ነ/ቅ/ዮሐንስ እና መ/ጎ/ቅ/ማርያም ቤ/ክ የፍቁረ እግዚእ ሰ/ት/ቤት አስመራጭ ኮሚቴ አዲስ የተመረጡትን የሥራ አመራር አባላትን እና የአፈጻጸም ክትትልና ቁጥጥር አባላትን ለቀጣይ ሦስት ዓመታት በቅንነት፣ በታማኝነትና በግልጽነት አገልግሎቱን እንዲፈጽሙ ቃለ የማስገባት መርሐ ግብር እና በአዱሱ የሰንበት ት/ቤቶች መዋቅር መሰረት የአገልግሎት ድልድል ማሳወቂያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተከናውኗል።
በዚህም መሠረት ሥራ አመራር ጉባኤ
1. ተስፋዬ ሞላ-------- ዋና ሰብሳቢ
2. መኮንን ሀይሌ --------ምክትል ሰብሳቢ
3. ሜላት መኮንን ------- ጸሐፊ
4. ተስፋነሽ ከበደ------- ሒሳብና ንብረት አስተዳደር ማስተባበሪያ
5. ቀሲስ ማስተዋል መኳንንት------- የትምህርትና ዕቅበተ እምነት ማስተባበሪያ
6. ዘላለም አበበ---------- የአባላትና ተቋም አደረጃጀት ማስተባበሪያ
7. ብሩክ ሙሉጌታ--------- እቅድ ጥናትና ምርምር ማስተባበሪያ
8. በሀይሉ ጌታቸው------ መረጃና ወቅታዊ ጉዳይ ማስተባበሪያ
9. በለጠ ሸንቁጤ------- ሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ
10. ቢንያም ወንድምኩን-------ቴክኒሎጂ ትስስር ማስተባበሪያ
11. ረድኤት ተስፋዬ------ምጣኔ ሐብትና ማኅበራዊ አገልግሎት ማስተባበሪያ
ለአፈጻጸም ክትትል እና ቁጥጥር ጉባኤ
1. ሄኖክ ግርማ ------ ዋና ሰብሳቢ
2. ምንተስኖት ታደሰ------ምክትል ሰብሳቢ
3. ትዝታ አራጌ-------- ጸሐፊ
4. ሮቤል ሚካኤል-------አባል
5. ሮዛ መልስ-----አባል ሆነው መመደባቸው ተገልጿል
በመጨረሻም አዲሱ የሰንበት ት/ቤቱ ዋና ሰብሳቢ የሆኑት ተስፋዬ ሞላ ባስተላለፉት መልእክት አዲሱ ሥራ አመራር ጥሩ የአገልግሎት ጊዜ እንዲሆንለት ሁላችሁም የሰንበት ት/ቤቱ አባላት በጸሎት፣ በሀሳብ ፣ አገልግሎትን ተግቶ በማገልገል እዲያግዟቸው ጥሪ አቅርበው መርሐ ግብሩ ተጠናቋል።
❤2